Tag Archive for: እይታ

ጸበባን ቃልሲን ህዝቢ ትግራይ ከመይ ነሕጽሮ?
"ትግራይ ዓደይ በጃኺ 'ባ
ይአኽለኪ እቲ ጸበባ
ትንሳኤኺ አግህድዮ አብ ቀረባ!"
ጥዕምቲ ደርፊ!
ኮይኑ ግና እቲ ወሳኒ ሕቶ ቃልሲና አሕጺርና ትንሳኤ ትግራይ…


ጄነራል አሳምነው ጽጌ በፌደራል መንግስት ላይ የተቃጣ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ማድረግ ለምን አይችልም?
በፌደራል ደረጃ መፈንቅለ መንግስት ለመሞከር ቀርቶ ለመወጠን የሚያበቃ ሁኔታ አልነበረም። አገር ለማፍረስ ቆርጦ የሚነሳ ካልሆነ በስተቀር አሁንም የተመቸ ሁኔታ የለም።። ጄነራሉ ደግሞ የሚታወቀው "ኢትዮጵያን ለማፍረስ አማራ የመጀመሪያም የመጨረሻም መሆን የለበትም" በሚል ዘመን ተሻጋሪ ምክሩ ነው።





