ከአርቲስት ሀጫሉ ግድያ በስተጀርባ ….

… በሆነው ነገር ከማዘን በላይ ተበሳጭቼ፣ ምንም ላለማለት ወስኜ ነበር። ነገር ግን ዝምታዬም ያስወቅሰኝ ጀምሯል። ታድያ … የሚሰማኝን ልጻፍና …

በቅድሚያ አንድ ነገር ልበል። በዚህ እድሜው በሰው እጅ ቀርቶ በበሽታም መሞት የማይገባው ወጣት ነበር አርቲስት ሀጫሉ። በፖለቲካ አመለካከቱ ባንግባባም፣ የሚያወራው ባይጥመኝም፣ ምናምን የሚል ቅራቅንቦ አልደርትም። ምንም ይሁን ምን ግድያውን ፍጹም አወግዛለሁ!! ገዳዮቹና አስገዳዮቹ (ህግ አስከባሪ የለም እንጂ) ለህግ ቀርበው የእጃቸውን ማግኘት እንዳለባቸውም አምናለሁ። በዚህ አጋጣሚ በአርቲስት ሀጫሉ ሞት፣ በሀዘን ልባቸው ለተሰበረ በሙሉ (አስመሳዮች የአዞ እንባ የሚያነቡትን ሳይጨምር) መጽናናትን ከልብ እመኛለሁ። እንዲህውም ከግድያው ብኋላ በተፈጠረ ቀውስ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች ሀዘኔ ጥልቅ ነው። ለቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እመኛለሁ።

እንግዲህ ከሀጫሉ ግድያ በስተጀርባ ማን ሊሆን እንደሚችል ብዙ መላምቶችን ከተለያዩ አቅጣጫዎች እየሰማን ነው። ሞቱን ተከትሎም ሁሉም በየአቅጣጫው ለፖለቲካ ፍጆታው እየተጠቀመበት ነው። ለፖለቲካ ፍጆታ እንደሚውልና አመጽ እንደሚያቀጣጥል የሚጠበቅ ነበር። ለጊዜው መንግስት ነኝ የሚለው የአብይ ቡድን፣ ገዳዮቹ እነማን እንሆኑ እያጣራን ነው ባለበት ቅጽበት፣ ህወሓት ነው፣ ግብጽ ነው፣ የግብጽ ተላላኪዎች ናቸው፣ የሚሉ የተለያዩ ግራ የገባቸው ውንጀላዎችን ሰንዝሯል። ህግ ይዞታል ከተባለ፣ ተጣርቶ ሳያልቅ እንዲህ አይነት ውንጀላ፣ መነሻውና ጥቅሙ ምንድን ነው? የዛሬ ሁለት አመት፣ የምርመራ ውጤቱ ከመታወቁ በፊት ህወሓት ነው ከዚህ በስተጀርባ ያለው ብሎ የከሰሰው መሪ፣ ውጤቱ ሲታወቅ እስከዚች ደቂቃ ድረስ ይፋ እንዳላደረገ ይታወቃል። የዛሬ አመት ለተፈጠረው ግድያ በተመሳሳይ መልኩ ከምርመራው በፊት ጣቱን ሌሎች ላይ ቢቀስርም፣ የሆነው ግን ሌላ ሆኖ የተገኘው። ውጤቱም እስከአሁኗ ደቂቃ ድረስ ለህዝብ አልተነገረም። በመካከላቸው ለተፈጠረው አለመግባባት ተጨማሪ ቤንዚን ሆነ አገለገለ ይበልጥ መካረር ውስጥ ከተታቸው እንጂ የፈየደው ነገር አልነበረም። ዛሬም ምርመራ ከመካሔዱ በፊት ውንጀላው አንድ ቡድን ላይ (ህወሓት ላይ) አድርጎ እያደነ የሚያስረው ደግሞ ሌላ ቡድንን (የእነ ጀዋር) ነው። ህወሓት/ግብጽ ከሆነ ሀጫሉን የገደለው ኦሮሚያ ላይ የብልጽግና ውጋት የሆኑ የፖለቲካ ድርጅቶችን የሚመሩ የፖለቲካ መሪዎችና ጋዜጠኞች ለምን እየታድኑ ታሰሩ?

ተጣርቶ እስኪታወቅ ድረስ መላምት መደረት የሚቻል ከሆነ፣ ከአጫሉ ግድያ በስተጀርባ ህወሓት፣ የኦሮሞ ብሔርተኞቹ፣ የግብጽ ተላላኪዎች ሊኖሩ ከቻሉ፣ አብይ ራሱ ሊኖር የማይችልበት ምክንያት ምንድን ነው? እስኪ በዝርዝር እንመልከተው። በአባይ ግድብ ዙሪያ በተደጋጋሚ እንዳየነው እርሱ የተካፈለበት ድርድር፣ የአገርን ሉአላዊነት አሳልፎ የሚሰጥ ነበር። በመጀመሪያ አሜሪካና የዓለም ባንክ አደራዳሪ እንዲሆኑ የተስማማው አብይ ነው። ሲቀጥል በሁለት ሳምንት ውስጥ ስምምነት ላይ መደረስ አለበት፣ ስምምነት ላይ ከመድረሳችን በፊት ግድቡን መሙላት አንጀምር ብሎ ግብጽን ያስፈነጠዘ ስምምነት የፈጸመው አብይ ነው። አጫሉ በተገደለበት እለት ደግሞ፣ ግድቡን የመሙላት ሂደት የመብት ጉዳይ ሳይሆን፣ የጦርነት ጉዳይ ይመስል፣ የጸጥታው ምክር ቤት አጀንዳ እንዲሆን ያደረገው አብይ ነው። እዛ ደግሞ ምን አይነት ስምምነት አድርጎ እንደመጣ አናውቅም። ምናልባትም ከዛ አጀንዳ ለማስቅየስ የተደረገ፣ ብሎም አገርን በማበጣበጥ፣ ግድቡን የመሙላት ሂደት ለማዘግየት የተቀነባበረ ሴራም ሊሆን ይችላል። በነገራችን ላይ በነዚህ ጉዳዮች ጀዋር ሲያራምድ የነበረው አቋም፣ እንደ አንድ ፖለቲከኛ ሳይሆን እንደ አንድ አገር መሪ ነበር። እንዲያውም መጨረሻ ላይ፣ በዲፕሎማሲው ረገድ ደህና ድል እያገኘን የነበረውን ሁኔታ የቀለበሰው፣ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ስራውን እንዳይሰራ ስለተደረገ ነው፣ የሚል ስሞታ አሰምቷል። አብይን በአገር ጉዳይ የማያምነው መሆኑ፣ ልክ ብዙዎቻችን የታዘብነውን አይነት ክህደቶችን የታዘበ መሆኑን የሚያሳይ ፍንጭ ጽፎ ነበር። በእርግጥ ግብጽን አልጎዳም ብሎ በማያውቀው ቋንቋ ደጋግሞ የማለውና የተገዘተው ማን እንደሆነ ሁሉም ያውቃል።

ይህን ግድያ አብይ ከግብጽ ጋር ያለውን ጉዳይ ለማለዘብ ብቻ ሳይሆን፣ ተቀናቃኞቹን ለመስበርም እየተጠቀመበት ያለ ይመስለኛል። ከላይ እንዳልኩት ኦሮሚያ ላይ፣ ሰማይ ምድሩ ቢገለበጥ፣ በነጻ ምርጫ ሊያሸንፋቸው የማይችሉ ተቀናቃኞቹ ለማሰር ተጠቀሞበታል። የኦሮሞ ተቀናቃኞቹን ከሰበረ ብኋላ በሙሉ ጉልበት ፊቱን ወደ ህወሓት ማዞር ነው ስሌቱ። ያው የጅል ስሌት ነው። ፊቱን ወደ ሰሜን ከማዞሩ በፊት፣ ኦሮሚያ ላይ በማሰው ጉድጓድ ራሱን ያገኘዋል። የት ድረስ እንደሚያዛልቀው እንኳን በደንብ ያሰላው አይመስልም። ለእርሱ ታማኝ የሆኑ አንድ ሁለት ቀበሌ ማተራመስ የሚችሉ ልዩ ሃይሎች ቢኖሩትም፣ የሚያስመካና ልትተማመንበት የምትችል ጉልበት ያላቸው አይደሉም። ሁሉም የተነሳባቸው እለት ድራሻቸው አይገኝም።
ከዚህ ሁሉ ግን፣ ከተቀናቃኞቹ ጋር ያለውን ችግር በድርድርና በውይይት ቀድሞ ፈትቶ ወይም ለመፍታት ሞክሮ ቢሆን ኖሮ ይህ ሁኔታ ሊፈጠር ይችል ነበር? አይመስለኝም። ምክንያቱም እርሱም ሆኑ ሌሎቹ ችግራቸውን በጠረጴዛ ዙሪያ፣ በሰለጠነ መንገድ ከፈቱ የዚህ አይነት ሴራ ውስጥ መግባት አያስፈልጋቸውም ነበር። ለዚህ እነ ጀዋርም፣ ህወሓትም ሌሎችም ዝግጁ መሆናቸውን በተደጋጋሚ በግልጽ ሲናገሩ ሰምተናል። ለጥሪው ጆሯቸውን የቆለፉበት አብይና የአብይ ድርጅት ብቻ ናቸው። ይህን ባለማድረጉ ለፖለቲካ ፍጆታ ሲባል በሴራ ፖለቲካ ያለ እድሜው መሞት የማይገባው ወጣት እንዲሞት ሆነ። በዛ የተነሳም ሌሎች በርካታ ንጹሃን ዜጎች እንዲሞቱ፣ እንዲቆስሉ፣ አገሪቱ ሌላ ቀውስ እንድታስተናግድ (እግዜር ይሁናትና!) ምክንያት ሆነ። ታድያ ማነው ለዚህ ተጠያቂው? ማን ነበር ይህን ማስቀረት ይችል የነበረው? በማን ውሳኔና እጅ ነበር?

አብይ፣ ሰልፊሽና የስልጣን ጥመኛ በመሆኑ ብቻ፣ አገሪቱን ከማቀራረብ ይልቅ፣ የባሰ ጽንፍ ነው ያስያዛት። ህወሓትን ሲታገሉ መቀራረብ ጀመረው የነበሩትን፣ ያራራቃቸውና ጽንፍ ያስያዛቸው የአብይ መንግስት ነው። ይህንን ቀዳዳ ተጠቅመው የውጭ ሃይሎች አገራችን ውስጥ ሴራ ቢሞክሩ እንኳን አይፈረድባቸውም። የሚያራርቅ እንጂ የሚያቀራርብ መሪና አሰራር እንደሌለን ይታወቃል። በድጋሚ ላንሳውና በድርድር ልዩነቱን ቀርፎ ቢሆን ኖሮ፣ የውጭ ሃይል አገራችንን የማተራመስ እድል ይኖረዋል? ግብጽ ብትሞክር እንኳን፣ መግባባት ካለ፣ በጋራ ያከሽፉት ነበር። ታዋቂ ሰው/ፖለቲከኛ ገድለው አመጽ ለመቀስቀስ ቢሞክሩ፣ ታዋቂ ሰዎች (ተፎካካሪዎች) በጋራ ቆመው፣ ተሰሚነታቸውን ተጠቅመው፣ ህዝባቸውን ያረጋጉ ነበር። አሁን ባለበት ሁኔታ ግን ይህ የሚቻል አልሆነም። ምክንያቱም ሁሉንም ነገር በራሱ መንገድ ብቻ ከማስተናገድ ውጭ ሌላ ነገር ስለማያውቅ።

ሲጠቃለል ከሀጫሉ ግድያ በስተጀርባ ያለው ሀይል ማንም ይሁን ማን፣ የመንግስት ተጠያቂነት ጎልቶ ይታየኛል። ገዳዮ ምንም ፖለቲካል ሞቲቭ የሌለው አንድ ተራ ሰው (ለምሳሌ የምኒሊክ አምላኪ) ሆኖ ቢገኝ እንኳን፣ አገሪቱን እዚህ ቀውስ ውስጥ የከተተው (ምናልባትም የከፋ ቀውስ ውስጥም ሊከታት የሚችለው) ማን በፈጠረው ችግር ምክንያት እንደሆነ ለሁላችንም ግልጽ ነው። ደጋግመን ድርድር፣ ውይይት፣ ድርድር፣ ስንል የነበረው ለዚህ ነው። አሁንም አገሪቱ ከዚህ ውጭ ሌላ መውጫ ቀዳዳ የላትም።

በመጨረሻ አንድ አቋሜን ግልጽ ላድርግ፣ ከሀጫሉ ግድያ በስተጀርባ የነጀዋር እጅ አለበት ብዬ የማላምነውን ያህል፣ የተደራጀ የአማራ ፖለቲከኞች ቡድንም ይኖራል ብዬ አላምንም። እነ ጀዋር አመጽ መቀስቀስ ከፈለጉ፣ ሀጫሉን መግደል አያስፈልጋቸውም። የአመንስቲ ሪፖርት የፈጠረውን አጋጣሚ ተጠቅመው ማቀጣጠል ይችሉ ነበር። ሀጫሉ ካስፈለጋቸውም አብሯቸው እንዲያቀጣጥል ማድረግ ይችሉ ነበር። እንዲህውም ነፍጠኛ የምትሏቸው የተደራጁ የአማራ ብሔርተኞችም ከዚህ ጀርባ አይኖሩም፣ ምክንያቱም የምኒሊክ ስም ከመጥፋት በላይ (ያውም ያልተለመደ አይደለም) የሚያሳስብ ዘርፈ ብዙ ችግር አለ። ለማይረባ ነገር ያን የመሰለ አርቲስት ገድሎ፣ የባሰ ጥፋትና ኪሳራ እንጂ ጥቅም እንደማይገኝ አያውቁም ለማለት አልደፍርም።

 

ሰ.ነ.

ወደ አምባገነናዊ ስርዓት መመለስ አገር ያሳጣል

ለዚህ  ጽሁፌ መነሻ ምክንያት ወደ ሆነኝ ነጥብ ልምጣና የኢህአዴግ አልጋ ወራሽ የሆነው ብልጽግና ልክ እንደትላንቱ ዛሬም በተመሳሳይ ጎዳና እየገሰገሰ ይገኛል። ኩንትራቱን ሊጨርስ እየተቃረበ ያለው ጠ/ሚ/ር አብይ አሕመድ፣ በኢህአዴግ ውስጥ የተፈጠረውን ክፍፍል በአሸናፊነት ተወጥቶ ስልጣኑን ለማደላደል ሲል ብልጽግናን የመሰረተበት ሒደት፣ ድርጅቱን ለማጠናከርና አባላትን ለማፍራት እየተጓዘበትና ያለው መንገድ ከቀድሞ የኢህአዴግ ባህል ምንም የተለየ አይደለም። ኢህአዴግ የቀድሞ ስሙን ብቻ ቀይሮ በህይወት አለ። ልዩነቱ የቀድሞ ታጋዮች ኮትኩተው ባሳደጓቸው ካድሬዎች በፖለቲካ ጌም መሸነፋቸው ብቻ ነው። ሰዎቹ ተሸነፉ እንጂ የዘረጉት ባህል አልተሸነፈም። ካድሬዎቹ ከህወሓት ካድሬዎች ውጪ ቀሪዎቹ የነበሩት ናቸው። የሚተዳደሩት በለመዱትና በኖሩበት የድርጅት ባህል ብቻ ነው። ለዚህም ነው ብልጽግና ከኢህአዴግ የተለየ ባህል ሊኖረው የማይችለው።

ጠ/ሚ/ሩ በህዝብ ይሁንታ፣ በተሰጠው የሁለት አመት የስልጣን ገደብ ቀድሞ የገባውን ቃል አጥፎ፣ የዴሞክራሲ ተቋማትን ሳይገነባ፣ ነጻና ገለልተኛ ምርጫ ሳያካሒድ፣ ስልጣን በሰላማዊ መንገድ በህዝብ ለተመረጠ አሸናፊ ፓርቲ ማስተላለፍ የሚችልበትን እድል ሳይፈጥር፣ በማንኛውም መንገድ ስልጣን ላይ ለመቆየት የሚያስችሉትን አማራጮች እየዘረጋ ቆይቷል። አንዱ መንገድ የቀድሞ አጋሮቹን ገፍትሮ በአዲስና ታማኝ ካድሬዎች መተካት ነው። እኔ አሻግራችኋለው ከማለት ስልጣን ላይ ካልቆየሁ መታሰራችን ነው ወደ ማለት ተሸጋግሯል። ይህ አፍሪካ ነው፣ ምርጫ ማጭበርበር ብርቅ አይደለም ማለቱም ተሰምቷል። አንድ ሰሞን መተካከት የሚባል የፖለቲካ ዲስኩር ተፈጥሮ ነበረ። አቶ መለስ የቀድሞ ጓዶቹን በመተካካት አሰናብቶ፣ በአዲስ ሀይል ተካቸው። እኔም በቅቶኛል ስልጣን ለአዲሱ ትውልድ አስተላልፋለሁ ሲል ቆይቶ፣ ባለቀ ሰዓት ድርጅቴ መርጦ አዲስ አደራ ስለጣለብኝ፣ ግዴታዬን መወጣት አለብኝ አለ። በ99.96% አሸነፍኩ ብሎ የለየለት አምባገነን ሆኖ ብቅ አለ።

ዛሬም ዶ/ር አብይ እየተጓዘበት ያለው መንገድም ተመሳሳይ ነው። አሻግራለሁ ሲል ቆይቶ፣ ሌላ መሪ ማን አለ እስከማስባልና ዛሬ ስልጣን ላይ ካልቆየን መታሰራችን ነው የሚል አቋም እስከማራመድ ድረስ ዘልቋል።

ምርጫውን መራዘም አለበት የሚል ዘመቻ የተከፈተው አምና ነበር። ከተራዘመ የቅቡልነት ጥያቄ ሊነሳ እንደሚችል ሲገለጽ፣ ነሓሴ እንደሚካሔድ ተገለጸ። ውሳኔው ምርጫው በግፊት የሚራዘምበትን ሰበብ ለመፍጠር ያለመ ይመስል ነበር። የኮቪድ ወረርሽኝ ሲከሰት፣ ጥሩ አጋጣሚ ሆነለትና ምርጫው እንዲራዘም ተደረገ። ምርጫው መራዘሙ ብቻ ሳይሆን፣ ያልተገደበ ስልጣን የሚሰጠው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አሳወጀ። አዲስ የአፈና መርበብ ተዘረጋ። ስልጣን ላይ በጉልበት ለመቆየት ርብርቡ ቀጥሏል።

ይህ በዙርያው ላሰባሰባቸው ኪራይ ሰብሳቢዎች ትልቅ ሲሳይ ነው። ከህዝብ ተነጥሎ በካድሬና በድርጅቱ ሰዎት መተማመን ከጀመረ፣ መዝረፍ የፈለገ አሁን እንደልቡ ይዘርፋል። እንደድሮ በግፍ ራሱን ማዝናናት የሚያስፈልግ ካለም አሁን ያን ማድረግ ይችላል። ምክንያቱም ሰውዬው ከህዝብ ተነጥሏል። የሚፈራው ነገር እንዳይደርስበት ካድሬዎቹን ሸክፎ መያዝ አለበት። ሲሰርቁና ግፍ ሲፈጽሙ እየቀጣ ካድሬን ሸክፎ ማቆየት ደግሞ አይቻለውም። ስለሆነም ነጻ ይለቃቸው፣ ከቁጥጥሩ ውጭ ናቸው።

ትላንት በኮረና ስም፣ ትንሽ ሰብሰብ ያሉ ሰዎችን ለመበተን ሲባል፣ ወጣቶችን ገደሉ። እንደገና ቤት አፍርሰው ደግሞ በርካቶችን ለበሽታው ማጋለጣቸው አልቀረም። ከእንግዲህ እንዲህ አይነት ዝብርቅርቁ የወጣን ነገር ማስታረቅም፣ ማረምም አይቻለውም ጋሽ አጃግሬ። ያለው አማራጭ በስልጣኑ እስካልመጡበት ድረስ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ ማለፍ ነው።

አብይ ብዙ ጊዜ ስቷል። አንኳር ስ ህተቶቹ ግ ን ሁለት ናቸው። አንደኛ ተቋማትን መገንባትና ራሳቸውን ችለው እንዲንቀሳቀሱ ማድረግ ሲገባው፣ እርሱን የሚያወድሱና በስልጣን ላይ ሊያቆዩት የሚሹ አጨብጫቢዎችን አፈራ። ሁለተኛ ስልጣን እየጣፈጠችው ስትሔድ ከህዝብ እየራቀ ሔደ፣ አምባገነናዊ ባህሪ እየተላበሰ ሔደ። አሁን መፍራት ጀመረ። ፍራቻው አገርን እንዳያሳጣን እፈራለሁ።

Amid Red Sea Rivalries, Eritrea Plays for Independence

Source: Small Wars | Harry Verhoeven

President Isaias proposes a regional bloc to balance the rising influence of Gulf states.

When Eritrea’s president last month hosted the leaders of Ethiopia and Somalia to discuss “regional cooperation,” that initiative drew few global headlines. Still, Eritrea’s move should be noted by policymakers and others working for stability in the Horn of Africa and the Red Sea region. For years, President Isaias Afwerki’s disdain for multilateral forums such as the African Union, and his strained relations with many governments in the region, have contributed to caricatures of Eritrea as the “North Korea of Africa.” But his invitation for two neighbors to discuss a new regional bloc reflects an important factor in Eritrea’s foreign policy: its efforts to preserve its independence in a fast-evolving geopolitical environment.

Effectively, Isaias’ proposal is a fine-tuning of Eritrea’s alignments amid the growing influence of Arab Gulf states in Africa and consistent with long-standing efforts to preserve its independence, notes Professor Harry Verhoeven, convenor of the Oxford University China-Africa Network.

Eritrea evolved a reputation as perhaps Africa’s most isolated state.  Hasn’t it historically been hostile to regional integration?

Yes and no. Eritrea’s relationship with the idea of regional cooperation has been complex ever since the country gained its independence from Ethiopia in 1993 following a 30-year war. That same year, Eritrean President Isaias Afewerki stunned his African peers when, at a summit of the Organization of African Unity (now the African Union), he publicly repeated criticisms he had formulated as one of Africa’s most formidable guerrilla commanders: the OAU had utterly failed by closing its eyes to the terror inflicted by Ethiopia’s Soviet-backed military dictatorship (the Derg) and he accused his peers of clinging to power while failing to take any meaningful action to address poverty in Africa. From that starting point, Eritrea never invested significant resources in continent-wide diplomacy. When the African Union (AU) imposed sanctions on Eritrea in 2009 for supporting al-Shabab extremists in Somalia and seeking to overthrow the Somali government, Eritrea suspended its participation in the organization and denounced the AU as a lapdog of U.S. imperialism and a mechanism for the hegemonic aspirations of Ethiopia, its main rival.  In addition, Eritrea has twice withdrawn from the East African regional bloc—the Intergovernmental Authority on Development (IGAD).

Still, Eritrea is not by definition opposed to regional cooperation. In the 1990s, Isaias and his fighters formed the vanguard of the wave of leftist African liberation movements that captured power from the Red Sea to the Cape between 1991 and 1997. Together with “comrade-leaders” in Congo, Ethiopia, Rwanda and Uganda, Isaias dreamed of a “Greater Horn of Africa” of like-minded regimes who could offer an alternative to the much-criticized OAU and jointly develop regional investment opportunities to cement ideological solidarity. The government in Asmara sent Eritrean troops, spies and diplomats to support wars against the military-Islamist regime in Sudan and the dictatorship of Mobutu Seso Seko in the Democratic Republic of Congo (then Zaire). These were concrete sacrifices in blood and treasure made by a fragile, small and newly independent Eritrea to further its preferred form of regional integration.

What might Isaias hope to achieve with this new initiative?

Isaias’ proposal to deepen integration between Eritrea, Ethiopia and Somalia (the so-called “Cushitic Alliance”) is a continuation of efforts he championed in the 1990s to institutionally anchor alliances between governments with a similar political outlook. Just like in the era of the “Greater Horn,” Asmara appears to be proposing new regional norms and understandings of peace and security as well as infrastructure ties to forge a web of partnerships among the participating states.

This said, the disappointments of the past have not been forgotten—most particularly not since the 1998-2000 “war of brothers” with Ethiopia, which ended the dream of the “Greater Horn.” Eritrean diplomacy, especially since that conflict, has been focused on creating space to maneuver and chart a foreign policy independent of Ethiopian hegemony. For almost 20 years, Isaias sought to undermine the Ethiopian government by supporting its domestic opposition as well as its adversaries in Somalia—policies that contributed to the imposition of international sanctions. Eritrea also aligned itself with Ethiopia’s rival, Egypt, and by establishing partnerships with Saudi Arabia and the United Arab Emirates in which Isaias offered security cooperation—notably the use of Eritrea’s Red Sea port of Assab for operations in the Yemen war—in exchange for economic support against Ethiopian pressures. While this diplomatic choreography failed to stop Ethiopia’s regional ascendancy, it achieved the chief objective of keeping Isaias’ government in power.

Last month’s summit signals a change in the pattern of Isaias’ maneuvering, caused by recent geopolitical shifts. The Gulf states’ projection of power in the Horn of Africa and the European refugee crisis have provided Isaias with diplomatic and financial leverage to move from isolation to regional influence. In addition, the ascension of Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed side-lined Isaias’ Ethiopian nemesis, the Tigrayan People’s Liberation Front. That made it possible for Isaias to cooperate with Abiy in quickly negotiating an end to their countries’ “frozen” war. While that peace accord was a domestic popular triumph for both leaders, the rapprochement has stalled and the hoped-for “peace dividends”—economic and democratic—have been disappointing. The rise of the younger Abiy in Addis Ababa has allowed Isaias to pose as the region’s elder statesman and—in last month’s summit conference—to proffer his own idea for cooperation in the Horn of Africa; Isaias’ proposal will in fact undercut Ethiopia’s historic ambitions to once again dominate efforts toward greater regional integration.

Other players are moving to establish regional organizations in the Red Sea area, as Saudi Arabia just did in January. What are the implications of the Eritrean initiative in light of those efforts?

Recent efforts to establish new regional bodies, such as the Council of the Arab and African States of the Red Sea and the Gulf of Aden, or to reinvigorate IGAD or the AU in the Horn of Africa, are ambivalent developments from Eritrea’s perspective. Its priority remains the preservation of its flexibility to shift policies and alignments as necessary to defend its independence, squeezed as it is among larger neighbors. Sudan, Ethiopia and Saudi Arabia have all had their own designs for the region, which have rarely accounted for Eritrean interests. As seen from Asmara, multilateral organizations under the control of actors with hegemonic ambitions are therefore potentially dangerous and better subverted or, if need be, boycotted altogether.

Eritrea joined the Red Sea Council at Riyadh’s unrelenting insistence but likely has no intention of letting the body circumscribe its sovereignty. Membership served the useful purpose of confirming the Saudi-Eritrea relationship and of reminding Ethiopia (which, at the insistence of Egypt, was not invited to join the council) that, despite the outward expressions of fraternity between Abiy and Isaias, Eritrea has strategic options that do not require Ethiopia’s consent.

Similarly, Isaias’ move toward a new grouping with Ethiopia and Somalia is useful to remind old foes in the Horn of Africa (Djibouti and Sudan) and the Gulf states that Eritrea has alternative friends and will not accept a role as regional proxy for Saudi Arabia or the United Arab Emirates. The growing projection of the Gulf states’ power in the Horn helped Isaias to break out of his isolation. But from the Eritrean perspective, that projection is a trend that requires careful management, rather than further encouragement, and that needs to be assessed in terms of its implications for Eritrea’s autonomy going forward.

Forskere har gravd frem en by fra et av Afrikas mektigste oldtids-riker

Forskning.no | Lasse Biørnstad

Det aksumittiske riket dominerte deler av Afrika for mer enn 1500 år siden, men det er fortsatt mye mystikk rundt imperiet.

Helt nord i dagens Etiopia står det fremdeles flere obelisker, høye søyleformede skulpturer av stein – noen mer enn 20 meter høye.

De står som minnesmerker etter kongene og viktige folk som regjerte over Det aksumittiske riket, et av de minst studerte oldtidsrikene. Riket strakk seg over et digert område i Øst-Afrika og inn på Den arabiske halvøy da det var på sitt største.

Hovedsetet i riket, som var på høyden fra rundt år 100 e.Kr til 600 e.Kr, var i byen Aksum, hvor steinobeliskene fortsatt står i dag.

Men det har blitt gjort få utgravninger av andre steder i området rundt Aksum, ifølge en ny forskningsartikkel i tidsskriftet Antiquity.

Flere tidligere undersøkelser konkluderte med at det var langt mellom bostedene og knutepunktene fra Aksum-tiden i dette området av dagens Etiopia.

Nye undersøkelser har avdekket over 80 mulige funnsteder, og ett av disse har blitt utgravd av en stor gruppe arkeologer fra blant annet Etiopia, USA, Tyskland og Canada.

Stedet kalles Beta Samati, og ble funnet blant annet ved hjelp av tips fra lokalbefolkningen, som visste om et ruin-sted i nærheten.

Det viste seg at arkeologene hadde kommet over et viktig sted i Aksum-riket.

Tidlig kristendom

Beta Samati er forlatt i dag, men det bodde folk her i lang, lang tid, ifølge de arkeologiske utgravningene.

Forskerne har funnet potteskår, spor etter matlaging og andre dagligdagse gjenstander som har blitt datert til å spres utover en tusen år lang periode, fra omtrent 700 f.Kr til 650 e.Kr.

De har funnet spor og vegger etter flere bygninger, men også en såkalt basilika – en spesiell type bygning med søyler og et stort, sentralt rom. Ordet brukes gjerne om store kirker.

Ifølge arkeologene kan stilen på denne basilikaen passe med den tidlige kristne perioden i Aksum-riket.

Aksum var svært tidlig ute med å konvertere til kristendom. Kongedømmet regnes som verdens andre kristne stat, etter Armenia. Mye av verdens eldste kirkekunst finnes i dagens Etiopia. Det kan du lese mer om i denne forskning.no-saken fra NTNU.

Kongen Ezana har fått æren for å ha innført kristendom i riket, han regjerte mellom rundt 320 e. Kr til 360 e.Kr, ifølge Wikipedia. Romerriket innførte kristendom i løpet av første halvdel av 300-tallet e.Kr.

Og arkeologene fant også flere gjenstander i denne basilikaen som tyder på at den kristne troen ble praktisert her.

I tillegg fant de flere ting som antyder at Beta Samati var et knutepunkt for internasjonal handel, og at mye trafikk gikk gjennom der.

Kors og ring med oksehode

En av de mest oppsiktsvekkende gjenstandene er et lite steinsmykke med et kors og en inskripsjon på Geez, et gammelt etiopisk språk som fortsatt brukes i religiøs sammenheng i den etiopisk-ortodokse kirke, ifølge Store Norske Leksikon.

Inskripsjonen kan tydes som «ærverdige kors», ifølge arkeologene, selv om dette er usikkert.

Det ble avdekket flere krukker fra Øst-Middelhavet, som var typiske for oppbevaring av vin. Dette er en klar indikasjon på at byen lå på en handelsrute.

En ring med et relieff av et oksehode – datert til Aksum-rikets siste periode – ble også funnet under gulvet inne i bygningen. Den kan være inspirert av romersk tradisjon, men arkeologene mener flere undersøkelser må til for å finne ut mer om denne ringen.

Ellers fant de rituelle gjenstander, som røkelsesbrennere, og små figurerer som framstiller dyr.

I det hele tatt mener forskerne det sannsynligvis er langt mer å finne i området, og at funn her kan belyse temaer som overgangen til Kristendom og utviklingen av et avansert styresett gjennom Det aksumittiske riket.

Referanse:

Harrower mfl: Beta Samati: discovery and excavation of an Aksumite town. Antiquity/2019. DOI: https://doi.org/10.15184/aqy.2019.84 . Sammendrag