Entries by Solomon

ሶስቱ የጥፋት ፈረሶችና የኢትዮጵያ ፍጻሜ!

ከዚህ ጦርነት ብኋላ፣ መደምደሚያው ምንም ይሁን፣ ኢትዮጵያ እንደ አገር የመቀጠል እድሏ ዜሮ ሆኗል። አክትሞላታል። ህወሓት ጦርነቱን ቢያሽንፍ እንኳን ተመልሶ አገር በማስተዳደር ረገድ ከእንግዲህ ድርሻ ይኖረዋል ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው። ህዝቡም ህወሓትም ያንን እድል/ሁኔታ ዳግም የሚፈልጉት አይመስለኝም። ባንዳዎቹና ግልገሎቹ ከቀናቸውም ኢትዮጵያን ማስቀጠል አይችሉም። ዝርዝሩን አቀርባለሁ። የኦሮሚያ ብልጽግና፣ የአማራ ብልጽግናና የሻዕቢያ አላቻ ጋብቻ በልጅነቴ እየሰማሁት ያደግሁት የዘንዶ […]

, ,

ጎራችሁን ለዩ፥ ከህዝብ ወገን ወይስ ከወንጀለኞች ጎን

ሰለሞን ነጋሽ ጦርነቱ ትክክል ነው፣ ከህወሓት ጋር ነው። ወንጀለኞችን ለህግ ለማቅረብ የሚደረግ ህግ የማስከበር ስራ ነው። ብላችሁ ለምታምኑ ህሊናችሁን እንድትፈትኑት የሚጋብዝ ጽሁፍ ነው። 95 ሚልዮን ለ5 ሚልዮን፣ ይጥፉ ወይስ እንጥፋ፣ ወዘተ በሚል የታወረ እይታ የምታራምዱ ከሆነ፣ ይህን ማንበብ አይመከረም እዚሁ አቁሙ። አላማው ምን ያህሉ በተሳሳተ መረጃ፣ የተሳሳተ አቋም እንደያዘ ለማወቅ ነው። ሁላችንም አቋማችንን እያጠራን እንድንሔድ […]

,

From Oslo to The Hague – The journey of Abiy Ahmed Ali

Solomon Negash Abiy Ahmed refused dialogue, opted for war, and resisted diplomatic pressure. Make no mistake. This has been his consistent position from day one. He resolved no tension peacefully with any of his major adversaries at home, including Jawar Mohammed, Eskinder Nega, Lidetu Ayalew, Yilkal Getnet, and many more who are languishing in jail […]

The Nobel committee disappointed by Mr Abiy?

The decision to grant an organisation the Nobel peace prize might be seen in some quarters as a retreat from controversy by the Nobel committee. Last year the award was given to Abiy Ahmed, the prime minister of Ethiopia, for making peace with Eritrea and seeming to open up space for democratic dissent. But a […]

, ,

ከአርቲስት ሀጫሉ ግድያ በስተጀርባ ….

… በሆነው ነገር ከማዘን በላይ ተበሳጭቼ፣ ምንም ላለማለት ወስኜ ነበር። ነገር ግን ዝምታዬም ያስወቅሰኝ ጀምሯል። ታድያ … የሚሰማኝን ልጻፍና … በቅድሚያ አንድ ነገር ልበል። በዚህ እድሜው በሰው እጅ ቀርቶ በበሽታም መሞት የማይገባው ወጣት ነበር አርቲስት ሀጫሉ። በፖለቲካ አመለካከቱ ባንግባባም፣ የሚያወራው ባይጥመኝም፣ ምናምን የሚል ቅራቅንቦ አልደርትም። ምንም ይሁን ምን ግድያውን ፍጹም አወግዛለሁ!! ገዳዮቹና አስገዳዮቹ (ህግ አስከባሪ […]

, ,

ወደ አምባገነናዊ ስርዓት መመለስ አገር ያሳጣል

ለዚህ  ጽሁፌ መነሻ ምክንያት ወደ ሆነኝ ነጥብ ልምጣና የኢህአዴግ አልጋ ወራሽ የሆነው ብልጽግና ልክ እንደትላንቱ ዛሬም በተመሳሳይ ጎዳና እየገሰገሰ ይገኛል። ኩንትራቱን ሊጨርስ እየተቃረበ ያለው ጠ/ሚ/ር አብይ አሕመድ፣ በኢህአዴግ ውስጥ የተፈጠረውን ክፍፍል በአሸናፊነት ተወጥቶ ስልጣኑን ለማደላደል ሲል ብልጽግናን የመሰረተበት ሒደት፣ ድርጅቱን ለማጠናከርና አባላትን ለማፍራት እየተጓዘበትና ያለው መንገድ ከቀድሞ የኢህአዴግ ባህል ምንም የተለየ አይደለም። ኢህአዴግ የቀድሞ ስሙን […]