ሶስቱ የጥፋት ፈረሶችና የኢትዮጵያ ፍጻሜ!
ከዚህ ጦርነት ብኋላ፣ መደምደሚያው ምንም ይሁን፣ ኢትዮጵያ እንደ አገር የመቀጠል እድሏ ዜሮ ሆኗል። አክትሞላታል። ህወሓት ጦርነቱን ቢያሽንፍ እንኳን ተመልሶ አገር በማስተዳደር ረገድ ከእንግዲህ ድርሻ ይኖረዋል ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው። ህዝቡም ህወሓትም ያንን እድል/ሁኔታ ዳግም የሚፈልጉት አይመስለኝም። ባንዳዎቹና ግልገሎቹ ከቀናቸውም ኢትዮጵያን ማስቀጠል አይችሉም። ዝርዝሩን አቀርባለሁ። የኦሮሚያ ብልጽግና፣ የአማራ ብልጽግናና የሻዕቢያ አላቻ ጋብቻ በልጅነቴ እየሰማሁት ያደግሁት የዘንዶ […]
